top of page

ዓመታዊ የቅድስት ሥላሴ ክብረ በዓል


"እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገልን ደስም አለን።" መዝሙር 125 ቁ. 3


ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች በሙሉ፤


በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የሐሚልተን ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን በየዓመቱ ጥር 7 ቀን የሚከበረውን የቅድስት ሥላሴ ዓመታዊ ክብረ በዓል በዘንድሮው ዓመትም እሁድ ጥር 5 ቀን 2016 ዓ.ም (January 14, 2024) በደመቀ ሁኔታ ስለሚከበ በእለቱ ተገኝታችሁ በዓሉን እንድታከብሩና የበረከቱ ተካፋዮች እንድትሆኑ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።


ቀን (date) ጥር 5 ቀን 2015 ዓ.ም

January 14, 2024


አድራሻ (address)

420 Aberdeen Avenue

Hamilton, ON L8P 2R5

Comments


ABOUT US

The Holy Trinity Ethiopian Orthodox Tewhawedo Church is a registered charitable organization dedicated to providing religious, educational and social services for Ethiopian and other orthodox communities in Hamilton.

ADDRESS

(289) 700-4022

 

420 Aberdeen Ave,

Hamilton, ON L8P 2R5

 

hteotc@hteotchamilton.org

SUBSCRIBE FOR EMAILS
DONATE

Donate through gofundme here

Donate through PayPal Giving Fund here

  • Grey Facebook Icon

© 2022 HOLY TRINITY ETHIOPIAN ORTHODOX TEWAHEDO CHURCH

bottom of page