top of page

HOLY TRINITY ETHIOPIAN ORTHODOX TEWAHEDO CHURCH
ቅድስት ሥላሴ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ
ተዋህዶ ቤተክርስቲያን
ዓመታዊ የቅድስት ሥላሴ ክብረ በዓልና የሕንፃ ቤተ ክርስቲያን የምርቃት ፕሮግራም
Wed, Jul 19
|Hamilton
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የሐሚልተን ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን በየዓመቱ ሐምሌ 7 ቀን የሚከበረውን የቅድስት ሥላሴ ዓመታዊ ክብረ በዓል በዘንድሮው ዓመትም እሁድ ሐምሌ 9 ቀን 2015 ዓ.ም (July 16, 2023) በደመቀ ሁኔታ ተከብሮ ይውላል። ከዚሁ ክብረ በዓል ጋር አብሮ የሕንፃ ቤተ ክርስቲያኑ የምርቃት ፕሮግራም ስለሚከናወን በእለቱ ተገኝታችሁ በዓሉን እንድታከብሩና የበረከቱ ተካፋዮች እንድትሆኑ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።
Registration is closed
See other events

bottom of page