top of page
Search

ማስታወቂያ/ Notice- General Assembly

  • HTEOTC
  • Dec 17, 2022
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የሐሚልተን መንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን መተዳደሪያ ደንብ መሰረት በሰበካ ጉባኤ አባልነት የሚያገለግሉ አባላት በየሦስት ዓመቱ እንደሚመረጡ ይታወቃል።

በመሆኑም አሁን በሥራ ላይ ያለው ሰበካ ጉባኤ December 31፣ 2022 የሦስት ዓመት የሥራ ዘመኑን ስለሚያጠናቅቅ፤ ለሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት ቤተ ክርስቲያኑን የሚያገለግሉ አባላት ለመምረጥ ይቻል ዘንድ ፦

1. ታህሣስ 2 ቀን 2015 ዓ.ም (December 11,2022) አስመራጭ ኮሚቴ፤

2. ታህሣስ 9 ቀን 2015 ዓ.ም (December 18,2022) የሰበካ ጉባኤ፤ ምርጫ ስለሚካሄድ የቤተ ክርስቲያኑ አባል የሆናችሁ በሙሉ ከላይ በተጠቀሱት ቀናት በቤተ ክርስቲያን ተገኝታችሁ የአስመራጭ ኮሚቴውንም ሆነ የሰበካ ጉባኤውን እንድትመርጡና የቤተ ክርስቲያን አባልነታችሁን ግዴታ እንድትወጡ በቤተ ክርስቲያናችን ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።


ልዑል እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ካናዳን በሰላም ይጠብቅ::


 
 
 

Comments


ABOUT US

The Holy Trinity Ethiopian Orthodox Tewhawedo Church is a registered charitable organization dedicated to providing religious, educational and social services for Ethiopian and other orthodox communities in Hamilton.

ADDRESS

(289) 700-4022

 

420 Aberdeen Ave,

Hamilton, ON L8P 2R5

 

hteotc@hteotchamilton.org

SUBSCRIBE FOR EMAILS
DONATE

Donate through gofundme here

Donate through PayPal Giving Fund here

  • Grey Facebook Icon

© 2022 HOLY TRINITY ETHIOPIAN ORTHODOX TEWAHEDO CHURCH

bottom of page